ሕግ-ነክ

የፍትሐ-ብሄር ሥነ-ሥርዓት ሕግ፡- ሕጉና አተገባበሩ

ሕግ-ነክ ሰነዶች/ MIRH/ 13 ሐምሌ 2014

በ ተዋቸዉ ሞላ

ይህ ጽሁፍ በፍትሐ-ብሄር ችሎት የፍርድ ቤት ቀጠሮ ትርጉምና ምክንያታቸው ብሎም የሚተገበሩት የፍርድ ቤት ክንዋኔዎች እንዲሁም ተከራካሪ ወገኖች የቀጠሮ ጊዜ አክብረው አለመገኘታቸው በኢትዮጵያ የፍትሐ-ብሄር ሥነ-ሥርዓት ሕግ መሰረት የሚያስከትለውን ውጤት ግልፅ በማድረግ በዜጎች ላይ የሚደርሰዉን የመብት ጥሰትና እንግልት ለማስቀረት ያግዛል፡፡

 

ዝርዝሩን ያንብቡ፡

በፍትሐ-ብሄር ጉዳዮች ክርክር ሂደት በፍርድ ቤት የሚሰጡ ቀጠሮዎች

 

የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ  

Previous article

የሃይማኖት ሬዲዮና ቴሌቪዥን ፈቃድ አሰጣጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ የተሰጠ የባላሞያዎች አስተያየት

Next article

You may also like

Comments

Leave a reply