መመሪያዎች

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የበይነ መረብ ጋዜጠኝንትን ያካተተ የሥነ ምግባር ደምብ

ደንብ/ MIRH/ 30 የካቲት 2015

በኢትዮጵያ ሚዲያ ካውንስል (EMC)

ይህ ደምብ በኅዳር ወር 2015 ዓም የታተመ ሲሆን የሚዲያ ባለሞያዎች የጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ ምግባርን ጠብቀው እና ሙያው በሚያዘው መሰረት ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ ለማገዝ ታስቦ የተዘጋጀ ደምብ ነው፡፡ ደምቡ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ዘገባዎችንም ሆነ ፕሮግራሞችን በሚያዘጋጁበት ወቅት በምን መልኩ ማዘጋጀት እና ለተደራሲው እንዴት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል የሚለውን በስፋት የሚያብራራ እና ባለሞያዎችን የሚያግዝ ደንብ ነው፡፡ በመሆኑም በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት አባል የሆኑትን መገናኛ ብዙሃ እና የበይነ መረብ ሚዲያ ተቋማትና በእነዚህ ተቋማት የሚሠሩ ባለሞያዎችን ተግባራት ለመምራት ታቅዶ የተዘጋጀ ነው፡፡ ይህ ደምብ ይገዛኛል ብለው የሚያምኑ ባለሞያዎችም በዚህ እትም የተካተቱን ዝርዝር መመሪያዎች እና ደምቦችን ማክበር ይጠበቅባቸዋል፡፡

ዝርዝር ደንቡን ለማግኘት ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑት

https://drive.google.com/file/d/1Ul6BiZ4AyTQGpmzxJlGOz2KPoSy7VpPB/view?usp=sharing

 

 

“የኢትዮጵያ ሚዲያ ግጭት አገናዛቢነት እና የሰላም ግንባታ” በሚል ሲካሄድ የቆየው ውይይት ባለ13 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል

Previous article

ሴቶች በሚደያ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ምን እንደሚመስል የአውቃሉ?

Next article

You may also like

Comments

Comments are closed.