ሕግ-ነክ

የሚዲያ አዋጅ

ሕግ-ነክ/ MIRH/ 13 ታህሳስ 2021

ባለሥልጣኑ የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡-

  1. በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ ሕገ መንግሥትና በኢትዮጵያ ሊይ ግዳታ በሚጥለ ዓለም አቀፊዊ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶች የተረጋገጠውን ሀሳብን በነፃነት የመግፅና የመገናኛ ብዙሃን ነፃነትን በተሟላ መሌኩ እንዱረጋገጥ የሚያስችል ምቹ ሁኔታዎችን መፈጠር፤
  2. መገናኛ ብዙሃን ተግባራቶቻቸውን በሕግ መሰረት ማከናወናቸውን ለማረጋገጥ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ፣ የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥርና ግምገማ እንዱጠናከር ተገቢውን ድጋፍ መስጠት፤
  3. በብሮዴካስት አገልግሎት ፍ ቃድመስጠት፣ የአገሌግሎቱ ተጠቃሚነት፣ ባለቤትነት፣ ዝግጅትና ሥርጭት ላይ ብዝሃነት እንዱጠበቅና እንዱስፋፋ መሥራት፤ እና፣
  4. የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ባለዴርሻ አካሊት በመዯበኛነት የሚወያዩበትን መድረክ ማመቻቸት፣ በመገናኛ ብዙሃንና በመንግሥት አካሊት መካከል መልካም የሥራ ግንኙነት እንዱኖርና እንዱጠናከር የሚያስችል ተግባራትን ማከናወን፡፡

ድግግሞሽ: በዓመት 2 ጊዜ

ታተመ: ሚያዚያ 5, 2021

ቋንቋዎች: እንግሊዝኛ, አማርኛ

ዘውጎች: የምርምር ጽሑፍ, ህጋዊ ሰነድ

አሳታሚ: የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ

የታተመበት ቦታ: አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

 

በENMS በተዘጋጀው የምክክር ስብሰባ ላይ የቀረበ የጥናት ወረቀት

Previous article

የፎቶ ማህደር

Next article

You may also like

Comments

Comments are closed.