መመሪያዎች

የመገናኛ ብዙሃን እና የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ የስነ ምግባር እና አሰራር መመሪያ ቁጥር 02 /2013

መመሪያዎች/ MIRH/ 20 መስከረም 2015

በ-የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

የመገናኛ ብዙሃን ምርጫ ፍትሃዊ፣ ሚዛናዊ እና ትክክለኛ እንዲሆን የሚያበረክቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመገንዘብ፤ የመገናኛ ብዙሃን እና ጋዜጠኞች በምርጫ ጣቢያዎች ተገኝተው በሚዘግቡበት ወቅት የሚኖራቸው መብት፣ የስነምግባር ሀላፊነት እና ግዴታዎችን መደንገግ ለምርጫ ሂደት መሳካት አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ ይህ መመሪያ ወጥቷል፡፡

መመሪያውን ለማንበብ፡ የመገናኛ ብዙሃን እና የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ የስነ ምግባር እና አሰራር መመሪያ ቁጥር 2 2013

አዲስ ማለዳ – ዜና ከምንጩ

Previous article

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ

Next article

You may also like

Comments

Leave a reply