የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን

በዐዲስ አበባ ከተማ እና አካባቢው በሥርጭት ላይ የሚገኙ ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች እነማን ናቸው?

MIRH/ ጥር 6፣ 2015

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን(EMA) ሰሞኑን ይፋ በዳረገው መረጃ መሠረት በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ እና አካባቢው 22 የኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች በሥርጭት ላይ ናቸው ሲል ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ኹለቱ (2) የማህበረሰብ፣ ሰባቱ (7) የሕዝብ እና 13ቱ የንግድ ሬዲዮ ጣቢያዎች መሆናቸውን ባለስልጣኑ በድረ-ገጹ አስታውቋል፡፡

ምንጭ፡ https://ema.gov.et/

ማዕረጉ በዛብህ: ጋዜጠኛ፣ መምህርና ዲፕሎማት

Previous article

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ሥነ-ተግባቦት ተማሪዎች ስለሚራህ (MIRH) የመረጃ ቋት አጠቃቀምና ተሳትፎ ገለጻና ውይይት

Next article

You may also like

Comments

Comments are closed.